የህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ/ህወሓት/ ማዕከላዊ ኮሚቴ ለሦስት ቀናት ያካሄደውን ስብሰባ አጠናቋል።
መቀሌ —
የህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ/ህወሓት/ ማዕከላዊ ኮሚቴ ለሦስት ቀናት ያካሄደውን ስብሰባ አጠናቋል።
ኮሚቴው ከስብሰባው በኋላ ባወጣው መግለጫ ኢትዮጵያ ከአደጋ ለመታደግ የሁሉም ህዝብ ትግልና ጥረት ያስፈልጋል ብልዋል፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
ህወሓት ስብሰባውን አጠናቀቀ