"የእርዳታው እንቅስቃሴው እንዳይፋጠን እንቅፋት የፈጠረው ህወሓት ነው" የሰላም ሚኒስቴር

  • መለስካቸው አምሃ

የሰላም ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል

ከተናጠል የተኩስ አቁም ውሳኔው ወዲህ የኢትዮጵያ መንግሥት ወደ ትግራይ ክልል ከ500 በላይ የጭነት ተሽከርካሪዎች ምግብና ምግብ ነክ ያልሆኑ የእርዳታ ቁሳቁሶችን መላኩን የሰላም ሚኒስቴር አስታውቋል። “የእርዳታው እንቅስቃሴው እንዳይፋጠን እንቅፋት የፈጠረው ህወሓት ነው” ብሏል ሚኒስቴሩ።

ከበባ ውስጥ መሆኑን የሚናገረው ህወሓት በበኩሉ “የትግራይ ሕዝብ የእርዳታ እህል እንዳያገኝ መንግሥት እንቅፋት እየተፈጠረ ነው” ይላል።

በሌላ በኩል “አንዳንድ መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች መንግሥት በአሸባሪነት ለሰየመው ኃይል የጦር መሣሪያ ሲያቀብሉ መያዛቸውን”ም የሰላም ሚኒስቴር ዛሬ ባወጣው መግለጫ አስታወቋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡፡

Your browser doesn’t support HTML5

"የእርዳታው እንቅስቃሴው እንዳይፋጠን እንቅፋት የፈጠረው ህወሓት ነው" የሰላም ሚኒስቴር