የትግራይ ተወላጅ ተማሪዎች በወልድያ ዩኒቨርሲቲ በገጠማቸው ችግር ምክንያት ወደ አከባቢያቸው መመለሳቸውን ገልጸዋል።
መቀሌ —
የትግራይ ተወላጅ ተማሪዎች በወልድያ ዩኒቨርሲቲ በገጠማቸው ችግር ምክንያት ወደ አከባቢያቸው መመለሳቸውን ገልጸዋል።
የትግራይ ኮሙኒኬሽንስ ቢሮ ሃላፊ አቶ ገብረሚካኤል መለስ ደግሞ በትግራይ ዩኒቨርሲቲዎች ሁኔታዎች የተረጋጉ መሆናቸውን ገልጸዋል።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5