የሰማዕታት ቀን በመቀሌ ታስቦ ዋለ

የትግራይ ክልል ምክትል ርእሰ መስተዳድር ዶክተር ደብረጽዮን ገብረሚካኤል

በመቀሌ ከተማ ዛሬ በብዙ ሺህ የሚቆጠር ሕዝብ በተገኘበት የሰማዕታት ቀን ታስቦ ውሏል።

በመቀሌ ከተማ ዛሬ በብዙ ሺህ የሚቆጠር ሕዝብ በተገኘበት የሰማዕታት ቀን ታስቦ ውሏል። ሐውዜን ከተማ በሚገኝ ገበያ ላይ የደርግ ወታደራዊ ኃይል በፈፀመው የአየር ድብደባ 2ሺህ 5 ሰዎች ያለቁባት ዕለት ነው። የክልሉ ምክትል ፕሬዚዳንት ዶክተር ደብረጽዮን ገብረሚካኤል በበዓሉ ሥነ ሥርዓት ንግግር አድርገዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

የሰማዕታት ቀን በመቀሌ ታስቦ ዋለ