የጋምቤላ እርሻ ባለሐብቶች ልማት ባንክን አማረሩ

  • ግርማይ ገብሩ

ጋምቤላ

የጋምቤላ እርሻ ባለሐብቶች የሕብረት ሥራ ማኅበር በማንነታችን ላይ ጫና በመፍጠር እና ከልማት ባንክ ይሠጠን የነበረው ብድር በመቆሙ ምክንያት ትልቅ ችግር ደርሶብናል ሲሉ አቤቱታ አቅርበዋል፡፡

የኅብረት ሥራ ማኅበሩ መንግሥት አቤቱታችንን አዳምጦ ቀርቦም እንድንወያይ ችግራችንን በወቅቱ እንዲፈታልን እንጠይቃለን ብለዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

Your browser doesn’t support HTML5

የጋምቤላ እርሻ ባለሐብቶች ልማት ባንክን አማረሩ