በጋራ ለመታገል ሥምምነት ካደረጉት ከመላው የኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት መኢአድ ፕሬዚዳንት ከዶ/ር በዛብህ ደምሴ፣ ከሰማያዊ ፓርቲ ሊቀ መንበር ከአቶ የሺዋስ አሰፋና ከሸንጎ ሊቀ መንበር ከዶ/ር ታዬ ዘገዬ ጋና ውይይት አድርገናል፡፡
ዋሺንግተን ዲሲ —
ከኢትዮጵያ የመጡት የመኢአድና የሰማያዊ መሪዎች፣ ከካናዳ የመጡ የሸንጎው መሪ በዩናይትድ ስቴትስ ቆይታቸው ያከናወኗቸውን፣ ስለ ጉዟቸው ዓላማ፣ የኢትዮጵያን ሁኔታ በተመለከተ ውይይት አድርገናል፡፡
three opposition parties formed coalition
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
በጋራ ለመታገል ሥምምነት ካደረጉ ፓርቲዎች ጋር የተደረገ ውይይት - ክፍል አንድ
Your browser doesn’t support HTML5
በጋራ ለመታገል ሥምምነት ካደረጉ ፓርቲዎች ጋር የተደረገ ውይይት - ክፍል ሁለት