ላለፉት ስምንት ሳምንታት፣ በጦርነት እየታመሰች ከምትገኘው ሱዳን፣ እስካለፈው ማክሰኞ ድረስ፣ ድንበር ተሻግረው ወደ ኢትዮጵያ የገቡ ሰዎች ቁጥር፣ ከ41ሺሕ200 ይበልጣል ብሎ እንደሚገምት፣ የመንግሥታቱ ድርጅት የሰብአዊ ጉዳዮች ማስተባበርያ ቢሮ(UN-OCHA) አስታወቀ።
ከእነርሱም የሚበዙት፣ ኢትዮጵያውያን ተመላሾች እንደኾኑ ገልጿል።
ቆንጅት ታየ ወደ አማርኛ መልሳዋለች።
Your browser doesn’t support HTML5
ከሱዳን ጦርነቱን የሸሹ ከ41ሺሕ በላይ ሰዎች ኢትዮጵያ ገቡ
ላለፉት ስምንት ሳምንታት፣ በጦርነት እየታመሰች ከምትገኘው ሱዳን፣ እስካለፈው ማክሰኞ ድረስ፣ ድንበር ተሻግረው ወደ ኢትዮጵያ የገቡ ሰዎች ቁጥር፣ ከ41ሺሕ200 ይበልጣል ብሎ እንደሚገምት፣ የመንግሥታቱ ድርጅት የሰብአዊ ጉዳዮች ማስተባበርያ ቢሮ(UN-OCHA) አስታወቀ።
ከእነርሱም የሚበዙት፣ ኢትዮጵያውያን ተመላሾች እንደኾኑ ገልጿል።
ቆንጅት ታየ ወደ አማርኛ መልሳዋለች።