ከሱዳን ጦርነቱን የሸሹ ከ41ሺሕ በላይ ሰዎች ኢትዮጵያ ገቡ

  • ቪኦኤ ዜና

Your browser doesn’t support HTML5

ከሱዳን ጦርነቱን የሸሹ ከ41ሺሕ በላይ ሰዎች ኢትዮጵያ ገቡ

ላለፉት ስምንት ሳምንታት፣ በጦርነት እየታመሰች ከምትገኘው ሱዳን፣ እስካለፈው ማክሰኞ ድረስ፣ ድንበር ተሻግረው ወደ ኢትዮጵያ የገቡ ሰዎች ቁጥር፣ ከ41ሺሕ200 ይበልጣል ብሎ እንደሚገምት፣ የመንግሥታቱ ድርጅት የሰብአዊ ጉዳዮች ማስተባበርያ ቢሮ(UN-OCHA) አስታወቀ።

ከእነርሱም የሚበዙት፣ ኢትዮጵያውያን ተመላሾች እንደኾኑ ገልጿል።

ቆንጅት ታየ ወደ አማርኛ መልሳዋለች።