የትግራይ ክልል አስተዳደር እንደገና ይዋቀራል

  • እስክንድር ፍሬው

ዶ/ር ሙሉ ነጋ

የመጀመሪያው ኃላፊነት የክልሉን አስተዳደር መልሶ ማዋቀር ነው ሲሉ በትግራይ የተቋቋመው ጊዚያዊ አስተዳደር ዋና ሥራ አስፈፃሚ ተናግረዋል።

በፌዴሬሽን ምክር ቤት ውሳኔ የተቋቋመው የጊዚያዊ አስተዳደር ዋና ሥራ አስፈጻሚ ዶ/ር ሙሉ ነጋ ለአሜሪካ ድምፅ እንደገለፁት የክልሉ ምክር ቤትና ካቢኔ እንደገና ይዋቀራሉ።

መንግሥት እያካሄደ ካለው ዘመቻ በኋላ ክልሉ የሚመራበት ቻርተር መዘጋጀቱንም አብራርተዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡

Your browser doesn’t support HTML5

የትግራይ ክልል አስተዳደር እንደገና ይዋቀራል