በቅርቡ በወጣት ሃና ላላንጎ ላይ የተፈጠረዉ አሰቃቂ በቡድን የመድፈር ወንጀል ኢትዮጵያውያንን በእጅጉ ያሳዘነና ከፍተኛ ድንጋጤ መፍጠሩ፤ የሴቶችና የህጻናት ደህንነትንም የበረታ ስጋት ማሳደሩ ተገለጸ።
በሴቶች ላይ የሚፈጸሙ ጥቃቶችን ለመከላከል የሚሠራ ልዩ ግብረ ሃይል በጠቅላይ ሚንስትሩ ጽህፈት ቤት ስር እንዲደራጅ መጠየቁ ተዘግቧል።
የዘገባውን ዝርዝር ከዚህ ያድምጡ፤
Your browser doesn’t support HTML5
በመንጋ በተፈጸመባት አሰቃቂ ተገድዶ የመደፈር ጥቃት፥ ለሞት የተዳረገችው ወጣት ጉዳይ፤