የትግራዩ ሽብር

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያው የስደት ቀውስ
በኢትዮጵያ የእርስ-በእርስ ግጭት በትግራይ ብዙዎችን ከቀያቸው አፈናቅሏል። የስቃያቸው ማብቂያ አይታይም። በአብዛኛው ከሌላው የኢትዮጵያ ክፍል ወደ ተቋረጠው ግጭቱ ወዳለበት አካባቢ እና በአጎራባች ሱዳን ወደሚገኙ የስደተኞች መጠለያ ጣቢያዎች የተጓዘችው የአሜሪካ ድምጿ ሄዘር መርዶክ እጅግ ውስብስብ የፖለቲካ ሁኔታ እና እያየለ የመጣውን የሰብዓዊ ቀውስ የሚመለከቱ ታሪኮችን አሰባስባለች።