በሕገ ወጥ መንገድ የቴሌኮም መሳሪዎችን በማስገባት የተጠረጠሩ ሰዎች ተያዙ፤

  • መለስካቸው አምሃ

አቶ አብዱራሂም ሞሐመድ - የኢትዮ-ቴሌኮም ኮርፖሬት ኮምዩኒኬሽንስ ኃላፊ

Your browser doesn’t support HTML5

በሕገ ወጥ መንገድ የቴሌኮም መሳሪዎችን በማስገባት የተጠረጠሩ

በሕገ ወጥ መንገድ የቴሌኮምዩኒኬሽን መሳሪዎችን በማስገባት የተጠረጠሩ ሰዎች በቁጥጥር ሥር መዋላቸው ተዘገበ። ከተጠርጣሪዎቹ መካከል የውጭ አገር ዜጎች እንደሚገኙባቸው ተገልጿል።

ድርጊቱ አገሪቱን በብዙ ሚሊዮን ዶላር እንዳሳጣትም ዘገባዎቹ አመልክተዋል።