አሜሪካ በቲክቶክ ላይ የጣለችው እገዳ ተፈፃሚ ሊሆን ቀናቶች ብቻ ቀርተውታል

  • ቪኦኤ ዜና

Your browser doesn’t support HTML5

አሜሪካ በቲክቶክ ላይ የጣለችው እገዳ ተፈፃሚ ሊሆን ቀናቶች ብቻ ቀርተውታል

የዩናይትድ ስቴትስ ጠቅላይ ፍርድቤት፣ የማኅበራዊ ሚዲያን በብሔራዊ ደኅንነት ምክንያት ማገድ የሚያስችለው አዲስ ሕግ በመጠቀም፣ የቲክ ቶክ ባለቤት የሆነው ባይትዳንስ የቻይና ኩባንያ የሚያደርገው የቃል ክርክር በፍጥነት እንዲጠናቀቅ እያደረገ ነው።

የአሜሪካ ድምፁ ስቲቭ ኸርማን በዚህ ዙሪያ ያደረሰንን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።