ለፌዴራሊዝም ስኬት የሲቪክ ማህበራትና የነፃ ሚዲያ ሚና ወሳኝ መሆኑ ተገለጸ

  • እስክንድር ፍሬው
የሲቪክ ማህበራትና ነፃ ሚዲያ ሚና ወሳኝ መሆናቸውን የገለጹት የስዊዘርላንድ ፕሬዘዳንት ናቸው።

የስዊዘርላንድ ኮንፌዴሬሽን ፕሬዘዳንት ሲሞኒታ ሲማሩገ ለሕዝብ ተወካዮችና ለፌዴሬሽን ምክር ቤት አባላት በቀጥታ በቴሌቪዥን የተላለፈ ንግግርም አድርገዋል።

እስክንድር ፍሬው የላከውን ዘገባ ከተያያዘው የድምጽ ፋይል በመጫን ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

ለፌዴራሊዝም ስኬት የሲቪክ ማህበራትና የነፃ ሚዲያ ሚና ወሳኝ መሆኑ ተገለጸ