በሜዲትራንያን ባህር ላይ ጀልባ ተገልብጦ 500 ስደተኞች ሰጥመው ሕይወታቸው ማለፉን የተ. መ. ድ. ከእማኞች ባገኘው መግለጫ አስታወቀ

Your browser doesn’t support HTML5

ባለፈው ሳምንት ማብቂያ ባለፈው ሳምንት ማብቂያ በሜዲትራንያን ባህር ላይ ጀልባ ተገልብጦ 500 ስደተኞች ሰጥመውሕይወታቸው ማለፉን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ኤጀንሲ አረጋግጧል የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ኤጀንሲ እማኞችን አነጋግሮ በሰጠው መግለጫ ገልጿል።