ዩናይትድ ስቴትስ፣ በሱዳን የፈጥኖ ደራሽ ኀይሎች እና ተባባሪዎቹ ሚሊሽያዎች "የዘር ማጥፋት እየፈጸሙ ነው፤" ስትል ባለፈው ሳምንት ማክሰኞ አስታውቃለች፡፡
ሄነሪ ዊልኪንስ ባስተላለፈው ዘገባ፣ ዩናይትድ ስቴትስ ይፋ ያደረገችውን ብይን በተመለከተ፣ ተንታኞች እና የመብት ተሟጋቾች የሰጡትን አስተያየት በማካተት ያጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
Your browser doesn’t support HTML5
ዩናይትድ ስቴትስ በዳርፉር "የዘር ማጥፋት እየተፈጸመ ነው" ማለቷን የመብት ተሟጋቾች "ድል" ሲሉ ገለጹ
ዩናይትድ ስቴትስ፣ በሱዳን የፈጥኖ ደራሽ ኀይሎች እና ተባባሪዎቹ ሚሊሽያዎች "የዘር ማጥፋት እየፈጸሙ ነው፤" ስትል ባለፈው ሳምንት ማክሰኞ አስታውቃለች፡፡
ሄነሪ ዊልኪንስ ባስተላለፈው ዘገባ፣ ዩናይትድ ስቴትስ ይፋ ያደረገችውን ብይን በተመለከተ፣ ተንታኞች እና የመብት ተሟጋቾች የሰጡትን አስተያየት በማካተት ያጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።