ሳምንታዊ የስፖርት ፕሮግራም

  • ሰሎሞን ክፍሌ
በእግር ኳስ የካሜሮን አንበሶች ጠንካራውን የግብፅ ብሔራዊ ቡድን አሸንፈው የአፍሪካን ዋንጫ ወሰዱ፤ የመጀመሪያውን ከፍተኛ የገንዘብ ሽልማት ተቀበሉ።

በአሜሪካ ፉትቦል የኒው ኢንግላንድ ፔትሪየትስ፣ በሱፐርቦል ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ በተካሄደ የጭማሪ ሰዓት አሽንፈው ዋንጫ አነሱ። ዋና አከፋፋዩ ቶም ብሬዲ ከቻርልስ ሄሊ ቀጥሎ 5 የሱፐርቦል ቀለበት በማግኘት ሁለተኛው ተጫዋች ሆኗል።

የኢትዮጵያን ፕሪምየር ሊግና የአትሌቲክስ ስፖርት ዘገባ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

Your browser doesn’t support HTML5

ሳምንታዊ የስፖርት ፕሮግራም