በእግር ኳስ የካሜሮን አንበሶች ጠንካራውን የግብፅ ብሔራዊ ቡድን አሸንፈው የአፍሪካን ዋንጫ ወሰዱ፤ የመጀመሪያውን ከፍተኛ የገንዘብ ሽልማት ተቀበሉ።
ዋሺንግተን ዲሲ —
በአሜሪካ ፉትቦል የኒው ኢንግላንድ ፔትሪየትስ፣ በሱፐርቦል ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ በተካሄደ የጭማሪ ሰዓት አሽንፈው ዋንጫ አነሱ። ዋና አከፋፋዩ ቶም ብሬዲ ከቻርልስ ሄሊ ቀጥሎ 5 የሱፐርቦል ቀለበት በማግኘት ሁለተኛው ተጫዋች ሆኗል።
የኢትዮጵያን ፕሪምየር ሊግና የአትሌቲክስ ስፖርት ዘገባ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5