የሳምንቱ ትኩስ የስፖርት ወሬዎች

  • ሰሎሞን ክፍሌ
በሲንጋፖር ማራቶን የሴቶቹን ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ዋጋነሽ አማረ አሸነፈች።

Your browser doesn’t support HTML5

የሳምንቱ ትኩስ የስፖርት ወሬዎች


በአትሌቲክስ ስፖርት ዜና፥ በ Fukoka ጃፓን እና Singapore በሳምንቱ ማብቂያ ሁለት የማራቶን ውድድሮች ተካሂደዋል።

በእግር ኳስ የግብጹ Al Ahly ለመጀመሪያ ጊዜ በአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ውድድሮች አሸንፎ ዋንጫ አነሳ። የአይቮሪ ኮስትን Sewe ስፖርት 2 ለ 1 ረትቷል። Al Ahly ከዚህ ቀደም ስምንቴ የካፍ ሊግ ሻምፒዮና፥ ስድስቴ የካፍ Super Cup ፍጻሜና አራት ጊዜ ያፍሪካ ዋንጫ ፍጻሜ ውድድሮችን ያሸነፈ ሲሆን፥ ይህኛው የከትላንት በስቲያው አስራ ዘጠነኛ ድሉ ነው።