የደቡብ ሱዳናዊያን ውይይት ስለሰላሙ ስምምነት

  • እስክንድር ፍሬው

የደቡብ ሱዳን ተቀናቃኝ መሪዎች ፊርማዎች - የሰነዱ ሦስተኛ ገፅ

በቋሚ ተኩስ የማቆም ስምምነትና በሽግግር መንግሥቱ የፀጥታ መዋቅር ላይ የሚመክር የደቡብ ሱዳን የጦር አዛዦች አውደጥናት አዲስ አበባ ላይ እየተካሄደ ነው፡፡

ሳልቫ ኪርና ሪያክ ማቻ /ፎቶ - ፋይል/

Your browser doesn’t support HTML5

የደቡብ ሱዳናዊያን ውይይት ስለሰላሙ ስምምነት

በቋሚ ተኩስ የማቆም ስምምነትና በሽግግር መንግሥቱ የፀጥታ መዋቅር ላይ የሚመክር የደቡብ ሱዳን የጦር አዛዦች አውደጥናት አዲስ አበባ ላይ እየተካሄደ ነው፡፡

ትናንት የተጀመረው ይህ አውደጥናት ጁባ ላይ ለተፈረመው የደቡብ ሱዳን የሰላም ስምምነት ወደ ተግባር መግባት ቁልፍ መሆኑ ተገልጿል፡፡

እስክንድር ፍሬው ዘገባ አለው፤ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡