የወላይታ ህዝብ ክልል የመመስረት ሕገ መንግሥታዊ ጥያቄ በአስቸኳይ ሕጋዊ ምላሽ እንዲሰጠው የወላይታ ብሔራዊ ንቅናቄ /ወብን/ እና የወላይታ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ግንባር /ወህዴግ/ አሳሰቡ፡፡
ሀዋሳ —
የምርጫ ቦርድ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር በደቡብ ክልል በሚነሱ በክልል የመደራጀት ጥያቄዎች ዙሪያ በአዲስ አበባ ከተማ ከምሁራናና ፖለቲከኞች ጋር ባደረገው ውይይት ጥያቄዎቹን ለመመለስ ሕገ መንግሥቱን ማሻሻል እንደሚያስፈልግ መገለፁ ተዘግቦ ነበር፡፡
የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5