የሶማሌ ክልል ፓርቲዎች በጋራ ለመስራት ተስማሙ

የሶማሌ ክልል መንግሥት ገዢ ፓርቲ ብልጽግናና የክልሉ ተፎካካሪ ፓርቲ ኦብነግ በሶማሌ ክልል ሰላም ላይ በጋራ ለመስራት መስማማታቸውን አስታወቁ።

ክልሉ በተጨማሪም በትናንትናው ዕለት ጂጂጋ የሚገኝ ሃውልትን በማፍረስ ህዝቡ ወደቁጣና ረብሻ እንዲገባ የተደረገው ሙከራ ሳይሳካ ከሽፏል ብሏል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

Your browser doesn’t support HTML5

የሶማሌ ክልል ፓርቲዎች በጋራ ለመስራት ተስማሙ