የሜዲቴራኒያኑ ‘ዘመቻ ሶፍያ’ በልጇ የተሰየመው ሶማሊያዊት ታሪኳን ትናገራለች

Your browser doesn’t support HTML5

ባለፈው ነኀሴ ሜዲቴራኒያን ባህርን ለመሻገር ከተሣፈረችበት ጀልባ ባወጣት የጀርመን የባህር ኃይል መርከብ ላይ የተገላገለችው ሶማሊያዊት ስደተኛ ፍልሰተኞችን በሚያሸጋግረው ጀልባ ላይ የተሣፈርኩት “ከነፅንሴ ብሞትም ልሙት ብዬ ነው” ብላለች።