በአንድ የሶማሊያ ክልል በድርቅ የተነሣ ግማሽ ሚሊዩን ሕዝብ ከቤት ንብረቱ ተፈናቅሏል፣ ሀገሪቱ የችጋር አፋፍ ላይ ነች - ተብሏል፡፡
በአንድ የሶማሊያ ክልል በድርቅ የተነሣ ግማሽ ሚሊዩን ሕዝብ ከቤት ንብረቱ ተፈናቅሏል፣ ሀገሪቱ የችጋር አፋፍ ላይ ነች - ተብሏል፡፡ በተለይ የአልሸባብ አሸባሪዎች በተቆጣጠሩት ደቡባዊ ሶማሊያ መንደሮች የገባው የኮሌራ ተላላፊ በሽታ የዕርዳታ አቅርቦቱን ጥረት አወሳስቧል፡፡
ፎቶ ፋይል
ትልቁ የደቡብ ምዕራብ ፌደራል ግዛት የቤይ ክልላዊ ሆስፒታል በሆድ ህመም በተቅማጥና ትውከት በሚሰቃዩ ሰዎችን ተሞልቷል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5
በደቡባዊ ሶማሊያ የኮሌራ ወረርሽኝና ርሃብ
ካለፈው ታኅሣሥ ወር ጀምሮ ሶማሊያ ውስጥ አርባ ሺህ ሰዎችን በኮሌራ እንደታመሙና ከእነዚህ ገሚሱ የዚህ የደቡብ ምዕራብ ግዛት ነዋሪዎች እንዲሆኑ ታውቋል፡፡ አብዛኞቹ የበሽታው ሰለባዎች በረሃብ የተጠቁ ልጆች ናቸው፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
በደቡባዊ ሶማሊያ የኮሌራ ወረርሽኝና ርሃብ