ባለፈው ቅዳሜ ሶማልያ ዋና ከተማ ሞቅዲሾ ውስጥ የደረሰው ፍንዳታ፣ በሀገሪቱ የሽብር ታሪክ ከፍተኛው መሆኑ ተገለፀ።
ዋሺንግተን ዲሲ —
ባለፈው ቅዳሜ ሶማልያ ዋና ከተማ ሞቅዲሾ ውስጥ የደረሰው ፍንዳታ፣ በሀገሪቱ የሽብር ታሪክ ከፍተኛው መሆኑ ተገለፀ። ነዋሪዎች በጥቃቱ የተሰማቸውን ቁጣ ለመግለፅ፣ ተቃውሞ እያሰሙ መሆናቸውም ታውቋል፣
ዩናይትድ ስቴትስም ጥቃቱን ማውገዛ ታውቋል።
በቅዳሜው ጥቃት የሞቱት ሰዎች ቁጥር 276 መድረሱን፣ የቆሰሉት ደግሞ 429 እንደሆኑ የማስታወቂያ ሚኒስትሩ አብድራህማን ኦስማን ገልፀዋል፡፡
The death toll rises to 276 as of now and around 300 injured as a result of yesterday%27s barbaric attack by terrorists%27 group Al-Shabaab at KM5 junction in #Mogadishu, #Somalia
— Abdirahman O. Osman (@engyarisow) October 15, 2017
በትናንቱ ዕለት፣ ጥቃቱ በደረሰበት ስፍራ የተሰባሰበው ሕዝብ፣ ሽብርተኞችን በማውገዝ ቁጣውን በከፍተኛ ስሜት ገልጿል። አንዳንዶቹም፣ በስፍራው ደርሰው ሁኔታውን ሲመለከቱ አልቅሰዋል።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5