የኢትዮጵያ ማኅበራዊ ተጠያቂነት መርሓ-ግብር

  • መለስካቸው አምሃ

የኢትዮጵያ ካርታ

የኢትዮጵያ ማኅበራዊ ተጠያቂነት መርሓ-ግብር፤ በ223 ወረዳዎች ውስጥ በሚሰጡ መሠረታዊ አገልግሎቶች፤ ጥራት፣ ፍትሐዊነትና ተደራሽነት ላይ፤ ተጨባጭ ለውጦችን አስገኝቷል ተባለ።

የኢትዮጵያ ማኅበራዊ ተጠያቂነት መርሓ-ግብር፤ በ223 ወረዳዎች ውስጥ በሚሰጡ መሠረታዊ አገልግሎቶች፤ ጥራት፣ ፍትሐዊነትና ተደራሽነት ላይ፤ ተጨባጭ ለውጦችን አስገኝቷል ተባለ።

ፕሮዤክቱ ባከናወነው ሥራ ሚክናት፤ የመንግሥት የመልካም አስተዳደር ማስፈጸሚያ መሣሪያ እንደሆነም፤ አንድ የመንግሥት ባለሥልጣን አስታወቁ።

ዝርዝሩን ከመለስካቸው ዘገባ እናዳምጥ።

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያ ማኅበራዊ ተጠያቂነት መርሓ-ግብር