ሀዋሳ —
ከሕገ መንግሥት እውቅና ውጭ ከሩብ ክፍለ ዘመን በላይ አንድ ክልል ሆኖ እንዲቆይ የተደረገው የደቡብ ክልል በአራት አዳዲስ ክልሎችና በአንድ ልዩ ዞን ለማደራጀት የሚያስችል ስምምነት መደረሱ ተገለጠ።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
የደቡብ ክልል አደረጃጀት ጉዳይ