በተባባሩት መንግሥታት ድርጅት የዩናይርድ ስቴትስ አምባሳደር ሳማንታ ፓወር በፖለቲካ አመለካከታቸው ምክንያት ታሰረው የሚገኙ ሰዎች እንዲፈቱ በመጠየቅ ዘመቻ ጀምረዋል፡፡
ዋሺንግተን ዲሲ —
በኢትዮጵያ፣ በሩሲያ፣ በኢራን፣ በግብፅ፣ በአዘርባጃን፣ በሶሪያ፣ በኩባ፣ በጋምቢያ፣ በቻይና፣ በቬንዜዌላ እሥር ከሚገኙና እንዲፈቱ ስማቸው ከተጠቀሰው መካከል የኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግረስ መሪ አቶ በቀለ ገርባ ይገኛሉ፡፡
On #HumanRightsDay, thinking of pol prisoners & families missing them. Highlighting a few this wk w/#FreetobeHome: https://t.co/MkkpWsDbid pic.twitter.com/y44KIxDRlD
— Samantha Power (@AmbassadorPower) December 10, 2016
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5