የተስተካከለው የቀን ገቢ ግምትም ቢሆን የተጋነነ ነው ያሉ አንዳንድ የደረጃ “ሐ” የቀን ግብር ከፋዮች ይግባኝ ማለታቸውን አስታወቁ፡፡
ዋሺንግተን ዲሲ —
የተስተካከለው የቀን ገቢ ግምትም ቢሆን የተጋነነ ነው ያሉ አንዳንድ የደረጃ “ሐ”የቀን ግብር ከፋዮች ይግባኝ ማለታቸውን አስታወቁ፡፡
ቪኦኤ ያነጋገራቸው እነዚህ ግብር ከፋዮች እንዳሉትም ለአቤቱታቸው የተሰጠው ምላሽ በቂ አይደለም፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
"የተስተካከለው የቀን ገቢ ግምትም ቢሆን የተጋነነ ነው"- ግብር ከፋዮች