አሁን ያለው የኢትዮጵያ ሕዝብ ቁጥር በሚቀጥሉት አሥራ ሁለት ዓመታት ወደ 1መቶ 38 ሚሊዮን እንደሚደርስ ተገመተ፡፡
አዲስ አበባ —
አሁን ያለው የኢትዮጵያ ሕዝብ ቁጥር በሚቀጥሉት አሥራ ሁለት ዓመታት ወደ 1መቶ 38 ሚሊዮን እንደሚደርስ ተገመተ፡፡
ከፍተኛ የሕዝብ ቁጥር ዕድገት ለሀገሪቱ ፈተና መሆኑም ተጠቆመ፡፡
መፍትሔውም በሕዝብ ጤና አጠባበቅ፣ በትምህርት፣ ለወጣቶች ሥራ በመፍጠርና በመሳሰሉት እርምጃዎች የሚከናወን ሥራ እንደሆነ ተገልጿል፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
የኢትዮጵያ ሕዝብ ቁጥር 1መቶ 38 ሚሊዮን እንደሚደርስ ተገመተ