የባለሥልጣናትና የሃይማኖት መሪዎች ጉብኝት በምዕራብ አርሲና ሻሸመኔ

ፎቶ ፋይል፦ ሻሽመኔ ከተማ

የአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳን ግድያ ተከትሎ በምዕራብ አርሲና በሻሸመኔ ከተማ በሰውና በንብረት ላይ የተፈፀመውን ጥቃት የሲዳማ ክልል ፕሬዚዳንት፣ የሃዋሳ ምክትል ከንቲባና የሃይማኖት አባቶች እንዲሁም በደቡብ ክልል የሚገኙ የሃገር ሽማግሌዎች አውግዘዋል።

አዲሱ የሲዳማ ፕሬዚዳንት ሻሸመኔን ጎብኝተዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

የባለሥልጣናትና የሃይማኖት መሪዎች ጉብኝት በምዕራብ አርሲና ሻሸመኔ