የሲዳማን የክልልነት ጥያቄ በተመለከተ መንግሥትና የሚመለከታቸው ወገኖች ሁሉ ችግሩ በሠላማዊና በህጋዊ መንገድ ብቻ እንዲፈታ በጋራ እንደሚሰሩ የኢትዬጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ /ኢሰመጉ/ ጠየቀ።
አዲስ አበባ —
በቅርቡ በባህር ዳር እና በአዲስ አበባ የተፈፈፀሙትን አሰቃቂ ግድያዎች ተከትሎ ፖሊስ ተጠርጣሪዎችን የሚይዝበት ሁኔታ በለውጡ የታየውን ተስፋ የሚያደበዝዝ ነው ብሏል።
የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
የሲዳማ የክልልነት ጥያቄ