በኢትዮጵያ ግዙፍ ሀገራዊ ፓርቲ ሊመሰረት ነው

  • መለስካቸው አምሃ
በአጭር ጊዜ ውስጥ እውን ይሆናል በተባለው ግዙፍ ፓርቲ ለመዋሃድ ሰማያዊ ፓርቲ የራሱን ግምገማ ሰሞኑን ይፋ አድርጓል፡፡

በአጭር ጊዜ ውስጥ እውን ይሆናል በተባለው ግዙፍ ፓርቲ ለመዋሃድ ሰማያዊ ፓርቲ የራሱን ግምገማ ሰሞኑን ይፋ አድርጓል፡፡

አዲሱን ፓርቲ ለማደራጀት የሦስት ወራት መርሃ ግብር መውጣቱም ታውቋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

Your browser doesn’t support HTML5

በኢትዮጵያ ግዙፍ ሀገራዊ ፓርቲ ሊመሰረት ነው

Your browser doesn’t support HTML5

በኢትዮጵያ ግዙፍ ሀገራዊ ፓርቲ ሊመሰረት ነው