ከእስር የተፈቱት የዋልድባ መነኮሳት ከቪኦኤ ጋር ያደረጉት ቆይታ

የዋልድባ ገዳም መነኮሳት

በቅርቡ ከእስር የተፈቱት የዋልድባ መነኮሳት፣ በእስር የቆዩበትን ሁኔታና “ደረሰብን” የሚሉትን በደል በስፋት አስረዱ።

በቅርቡ ከእስር የተፈቱት የዋልድባ መነኮሳት፣ በእስር የቆዩበትን ሁኔታና “ደረሰብን” የሚሉትን በደል በስፋት አስረዱ።

“በቤተክርስቲያን ይፈፀማል” ስለሚሉት ጉቦኛነትና ሙስናም ተናግረዋል።

የዋልድባ መነኮሳት አባ ገብረኢየሱስ ኪዳነማርያም እና አባ ገብረሥላሴ ወልደ ሃይማኖት ናቸው።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

ከእስር የተፈቱት የዋልድባ መነኮሳት ከቪኦኤ ጋር ያደረጉት ቆይታ