ተንታኞች እንደሚሉት የፈረንሳይ ወታደሮች ከቻድ እና ከሌሎች የሳህል ክልል ሀገራት ለቀው እንዲወጡ የሩሲያ ፕሮፓጋንዳ እና የሃሰት መረጃ ዘመቻዎች ቁልፍ ሚና ተጫውቷል።
ሄንሪ ዊልከንስ ከቻድ - ንጃሜና ባደረሰን ዘገባው፤ የፈረንሳይ ወታደሮች ከሳሕል አካባቢዎች ሲወጡ የነበረውን የሩሲያን የፕሮፖጋንዳ ስልቶች በጥልቀት ቃኝቷል።
Your browser doesn’t support HTML5
“በሩሲያ የተሰራጨ የሐሰት መረጃ የፈረንሳይ ወታደሮች ከሳህል እንዲወጡ ምክንያት ሆኗል’ - ተንታኞች
ተንታኞች እንደሚሉት የፈረንሳይ ወታደሮች ከቻድ እና ከሌሎች የሳህል ክልል ሀገራት ለቀው እንዲወጡ የሩሲያ ፕሮፓጋንዳ እና የሃሰት መረጃ ዘመቻዎች ቁልፍ ሚና ተጫውቷል።
ሄንሪ ዊልከንስ ከቻድ - ንጃሜና ባደረሰን ዘገባው፤ የፈረንሳይ ወታደሮች ከሳሕል አካባቢዎች ሲወጡ የነበረውን የሩሲያን የፕሮፖጋንዳ ስልቶች በጥልቀት ቃኝቷል።