እንግሊዛዊው የታሪክ ተመራማሪ ፕሮፌሰር ሪቻርድ ፓንክረስት በ90 ዓመታቸው አረፉ

  • እስክንድር ፍሬው

ሪቻርድ ፓንክረስት

ሙሉ ጊዜያቸውንና ሕይወታቸውን ለኢትዮጵያ የሰጡት ታዋቂው እንግሊዛዊው የታሪክ ተመራማሪ ፕሮፌሰር ሪቻርድ ፓንክረስት በ90 ዓመታቸው አረፉ፡፡

ሙሉ ጊዜያቸውንና ሕይወታቸውን ለኢትዮጵያ የሰጡት ታዋቂው እንግሊዛዊው የታሪክ ተመራማሪ ፕሮፌሰር ሪቻርድ ፓንክረስት በ90 ዓመታቸው አረፉ፡፡

የቀብር ሥነ ስርዓታቸው የፊታችን ሰኞ በዘጠኝ ሰዓት በቅድስ ስላሴ ካቴድራል እንደሚፈፀም ታውቋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

እንግሊዛዊው የታሪክ ተመራማሪ ፕሮፌሰር ሪቻርድ ፓንክረስት በ90 ዓመታቸው አረፉ