"የሰዎች መቀያየር ለትግራይ ሕዝብ ችግሮች የሚሰጠው መፍትሔ አይኖርም” አረና

የአረና ፓርቲ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አምዶም ገ/ሥላሴ

የአረና ትግራይ ለዴሞክራሲና ሉዓላዊነት ፓርቲ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ አምዶም ገብረሥላሴ በዛሬ ዕለት ስለተካሄደው የትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ምክር ቤት የካቢኔ ሹመት አስተያየት ሰጥተዋል።

በዛሬው ዕለት የተካሄደውን የትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ምክር ቤት የስድስት ካቢኔ ሹመት አስመልክቶ የአረና ትግራይ ለዴሞክራሲና ሉዓላዊነት ፓርቲ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ አምዶም ገብረሥላሴ ለአሜሪካ ድምጽ አስተያየት ሰጥቷል።

“የሰዎች መቀያየር ለትግራይ ሕዝብ ችግሮች የሚሰጠው መፍትሔ አይኖርም” ብሏል።

ጽዮን ግርማ ማምሻው አነጋግራዋለች።

Your browser doesn’t support HTML5

"የሰዎች መቀያየር ለትግራይ ሕዝብ ችግሮች የሚሰጠው መፍትሔ አይኖርም” አረና