ራዕይ ከፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ወጣ

  • እስክንድር ፍሬው

ራዕይ ፓርቲ የኅዳሴ ግድብ ግንባታን እንደሚደግፍ አስታወቀ

ኢሕአደግን ጨምሮ ዘጠኝ ፓርቲዎች አባል ከሆኑበት አገርአቀፍ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምክር ቤት ራሱን ማግለሉን ራዕይ ፓርቲ አስታወቀ።

Your browser doesn’t support HTML5

ራዕይ ከፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ወጣ

ኢሕአደግን ጨምሮ ዘጠኝ ፓርቲዎች አባል ከሆኑበት አገርአቀፍ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምክር ቤት ራሱን ማግለሉን ራዕይ ፓርቲ አስታወቀ።

“ምክር ቤቱ እየሠራ ያለው በምርጫ ሥነ-ምግባር አዋጁና በአገርአቀፍ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት መተዳደሪያ ደንብ መሠረት አይደለም” ይላል ፓርቲው።

ኦሮሚያ ክልል ውስጥ ባለው የተቃውሞ እንቅስቃሴና በኢትዮጵያ እና ሱዳን ድንበር ጉዳይ ላይ ለመነጋገር ያቀረበው ጥያቄ ተቀባይነት አለማግኘቱን ፓርቲው በማሳያነት ጠቅሷል።

የፓርቲውን ሊቀመንበር አቶ ተሻለ ሰብሮን ያነጋገረውን የእስክንድር ፍሬውን ዘገባ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡