ለዲሲ ሰልፍ አስተባባሪዎች የዶ/ር አረጋዊ በርሄ ምላሽ

ፎቶ ፋይል፦ የትግራይ ዴሞክራሲያዊ ትብብር ፓርቲ ሊቀመንበር ዶ/ር አረጋዊ በርሄ

ትግራይ ውስጥ እየተካሄደ ያለው ውጊያ እንዲቆም ጫና የዩናይትድ ስቴትስ መንግሥት ጫና እንዲያሳድር ለመጠየቅ ትናንት ዋሺንግተን ዲሲ ላይ ወጥቶ ከነበረው ሰልፍ አስተባባሪዎች አንዱ ለቪኦኤ በሰጡት ማብራሪያ ላይ ክስና ወቀሳ ያሰሙባቸው የትግራይ ዴሞክራሲያዊ ትብብር ፓርቲ ሊቀመንበር ዶ/ር አረጋዊ በርሄ ምላሽ ሰጥተዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡

Your browser doesn’t support HTML5

ለዲሲ ሰልፍ አስተባባሪዎች የዶ/ር አረጋዊ በርሄ ምላሽ