ፑቲን ሰሜን ኮሪያን በመጎብኘት ላይ ናቸው

  • ቪኦኤ ዜና

የሩሲያው ፕሬዝደንት ቭላድሚር ፑቲን ከሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን የሁለትዮሽ ውይይት በኋላ የፊርማ ስነ ስርዓት አከናውነዋል፤ ሰሜን ኮሪያ ፒዮንግያንግ እአአ ሰኔ 19/2024

የሩሲያው ፕሬዝደንት ቭላድሚር ፑቲን ዛሬ ረቡዕ ፒዮንግያንግ ሲገቡ ደመቅ ያለ አቀባበል ተደርጎላቸዋል። ፑቲን ከሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን ጋራ የተገናኙ ሲሆን፣ ከምዕራቡ ዓለም ጋራ ፍጥጫ ላይ የሚገኙት ሁለቱ ሃገራት ግንኙነታቸውን ይበልጥ የተቀራረበ ለማድረግ እንደሚጥሩ አስታውቀዋል።

የቪኦኤው ማይክል ብራውን የላከው ዘገባ እንግዱ ወልዴ ወደ አማርኛ መልሶታል።

Your browser doesn’t support HTML5

ፑቲን ሰሜን ኮሪያን በመጎብኘት ላይ ናቸው