አቶ በቀለ ገርባ ግራ ዐይናቸው መጎዳቱን ልጃቸው ቦንቱ በቀለ ገለፀች

አቶ በቀለ ገርባ ፍርድ ቤት በቀረቡበት ወቅት ከማኅበራዊ ድረ ገፅ(ፌስቡክ) ላይ የተገኘ

በምንሊክ ሆስፒታል የመረመራቸው ሃኪም ተጨማሪ ሕክብና በአስቸኳይ የማያገኙ ከሆነ ለሁልጊዜ ማየት ሊከለክላቸው እንደሚችል በሃኪም እንደተነገራቸው ልጃቸው ለአሜሪካ ድምፅ ተናግራለች። ማረሚያ ቤቱ ወደ ግል ሆስፒታል ሊወስዳቸው እንደማይችል እንደገለፀላቸውም ጠቁማለች።

በእስር ላይ የሚገኙት የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ምክትል ሊቀመንበር አቶ በቀለ ገርባ ደም ግፊታቸው በመጨመሩ ምክኒያት የግራ ዐይናቸው መጎዳቱን ልጃቸው ቦንቱ በቀለ ገልፃ በአስቸኳይ ተጨመሪ ሕክምና ካላገኙ ለሁልጊዜ ማየት ሊከለክላቸው እንደሚችል በሃኪም እንደተነገራቸው ተናግራለች።

ቦንቱ በቀለ የአባቷን ሁኔታ በተመለከተ ማብራሪያ ሰጥታናለች።

Your browser doesn’t support HTML5

አቶ በቀለ ገርባ ግራ ዐይናቸው መጎዳቱን ልጃቸው ቦንቱ በቀለ ገለፀች