መኪና ሠሪው ተማሪ - በነጆ

ተማሪው የሠራት መኪና

በነጆ ከተማ የ11ኛ ክፍል የመሰናዶ ትምሕርቱን በመከታተል ላይ እያለ የሠራው ባለ አራት ጎማ መኪና በሳይንስና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ተመዝግቦ የፈጠራ ባለቤትነት መብት እንደተሰጠው ይናገራል።

ናሆም ደምመላሽ

ናሆም ከልጅነቱ ጀምሮ በቤት ውስጥ ያገኘው በረትና እንጨት እየገጣጠም መኪና ለመሥራት ሲለማመድ እንደነበር ቢተሰቦቹ ይናገራሉ። የስድስተኛ ክፍል ተማሪ እያለ በፔዳል የሚነዳ መኪና መሰል ነገር ሠርቶ ትምሕርት ቤት ወስዶ እንዳሳየ ከዚያ ዘጠነኛ ክፍል ሲገባ ደግሞ በሦስት ጎማ በፔዳል የምትነዳ ባጃጅ መሥራቱን እና አሁን ደግሞ መኪና መሥራቱን ይናገራሉ።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

መኪና ሠሪው ተማሪ - በነጆ