የፕሮፌሰር አንድሪያስ እሸቴ ሥርዓተ-ቀብር ተፈፀመ

Your browser doesn’t support HTML5

የፕሮፌሰር አንድሪያስ እሸቴ ሥርዓተ-ቀብር ተፈፀመ

ታዋቂው የፍልስፍና ምሁር ፕሮፌሰር አንድሪያስ እሸቴ ሥርዓተ ቀብራቸው ዛሬ በቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተፈፅሟል፡፡

ከቀብራቸው በፊት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በተዘጋጀ ሥነ ሥርዓት የሽኝት መርሃ-ግብር የተካሔደ ሲኾን ፕሬዝደንት ሣህለ ወርቅን ጨምሮ የፕሮፌሰር አንድሪያስ አድናቂዎችና ወዳጅ ዘመዶቻቸው ተገኝተዋል፡፡