ይሁኔ ወልዱ መታሰቢያ አዳሪ ት/ቤት - ደሴ

ይሁኔ ወልዱ መታሰቢያ አዳሪ ት/ቤት - ደሴ

በአማራ ክልል የመጀመሪያው የሆነውና በደሴ ከተማ የተገነባው ይሁኔ ወልዱ መታሰቢያ አዳሪ ት/ቤት ትናንት ተመርቋል፡፡

ከ40 ሚሊዮን ብር በላይ ወጭ የተደረገበትን አዳሪ ት/ቤት 29.6 ሚሊዮን ብሩን የሸፈኑት ግለሰብ በጎ አድራጊ ግለሰብ ሲሆኑ ቀሪው በአማራ ልማት ማኅበር የተደገፈ እንደሆነ ታውቋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

Your browser doesn’t support HTML5

ይሁኔ ወልዱ መታሰቢያ አዳሪ ት/ቤት - ደሴ