ጠ/ሚኒስትር ዐብይ ከተፎካካሪ ፓርቲዎች ጋር ተወያዩ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ

በኢትዮጵያ የሚገኙ ከሰባ በላይ ፓርቲዎች ለሚቀጥለው ምርጫ እንዲዘጋጁ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ ጥሪ አቀረቡ።

በኢትዮጵያ የሚገኙ ከሰባ በላይ ፓርቲዎች ለሚቀጥለው ምርጫ እንዲዘጋጁ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ ጥሪ አቀረቡ።

ከፓርቲዎቹ መሪዎች ጋር ዛሬ ውይይት ያደረጉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ፤ ከቀጣዩ ምርጫ በፊት ቁጥራቸው ወደ አምስት እና ስድስት ዝቅ እንደሚል ተስፋቸውን ገልፀዋል።

ለቀጣዩ ምርጫ ነፃና ፍትሃዊ መሆን የሚያስፈልጉ ዝግጅቶች በጊዜ ካልተጠናቀቁ ምርጫውን ማራዘሙ የግድ አስፈላጊ ሊሆን እንደሚችል የገለፁት ደግሞ፤ ተፎካካሪ ፓርቲዎች ናቸው።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

Your browser doesn’t support HTML5

ጠ/ሚኒስትር ዐብይ ከተፎካካሪ ፓርቲዎች ጋር ተወያዩ