አፍሪካ በጋዜጦች የተሰኘው ፕሮግራማችን ስለ አፍሪካ ከተፃፉት የተወሰኑትን ጨምቆ ያቀርባል።
ዋሺንግተን ዲሲ —
አፍሪካ በጋዜጦች የተሰኘው ፕሮግራማችን ስለ አፍሪካ ከተፃፉት የተወሰኑትን ጨምቆ ያቀርባል። ኢትዮጵያ ከኤርትራ ጋር እርቅ ለመፍጠር የሰላሙን ሥምምነት ተቀበለች፣ ኢትዮጵያ የውጭ ባለሀብቶችን ለመሳብ ለውጥ አደረገች፣ አንድ አዞ በማጥመቅ ሥነ ስርአት ላይ የነበሩ ቄስን መግደሉ ተዘገበ የሚሉትን ርዕሶች ናቸው፡፡
የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5