አፍሪካ በጋዜጦች የተሰኘው ፕሮግራማችን ስለ አፍሪካ ከተፃፉት የተወሰኑትን ጨምቆ ያቀርባል።
ዋሺንግተን ዲሲ —
አፍሪካ በጋዜጦች የተሰኘው ፕሮግራማችን ስለ አፍሪካ ከተፃፉት የተወሰኑትን ጨምቆ ያቀርባል።
የዩናይትድ ስቴትስ ኩባንያዎች በኢትዮጵያ ታዳሽ ኤነርጂን ለማጎላበት 4 ቢልዮን ዶላር እያቀረቡ መሆናቸው ታወቀ፣ ኢትዮጵያ ግዙፍ የወርቅ ኃብት ክምችት ላይ ሳትቀመጥ አልቀረም ተባለ፣ ቻይናና የአፍሪካ ህብረት ዋና ጽህፈት ቤቱ የሥለላ መሳርያዎች ተተክለውበታል የሚለውን ወሬ አስተባበሉ - የሚሉትን ርዕሶች ናቸው፡፡
የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
አፍሪካ በጋዜጦች