አፍሪካ በጋዜጦች

አፍሪካ በጋዜጦች የተሰኘው ፕሮግራማችን ስለ አፍሪካ ከተፃፉት የተወሰኑትን ጨምቆ ያቀርባል።

የወይዘሮ መአዛ አሸናፊ የከፍተኛ ፍ/ቤት ፕሬዚዳንት መሆን ተሞገሰ፣ የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ማክሮን በኢትዮጵያ የተደረገውን ለውጥ አደነቁ፣ አፍሪካ የመስኖ ሥራን ለማጎላበት $9 ቢልዮን ዶላር ልታገኝ እንደምትችል ተገለፀ የሚሉትን ርዕሶች ነው በዛሬው አፍሪካ በጋዜጦች ቅንብራችን የምንመለከተው።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

Your browser doesn’t support HTML5

አፍሪካ በጋዜጦች