አፍሪካ በጋዜጦች የተሰኘው ፕሮግራማችን ስለ አፍሪካ ከተፃፉት የተወሰኑትን ጨምቆ ያቀርባል።
ዋሺንግተን ዲሲ —
አፍሪካ በጋዜጦች የተሰኘው ፕሮግራማችን ስለ አፍሪካ ከተፃፉት የተወሰኑትን ጨምቆ ያቀርባል።
ጠ/ሚኒስትር አብይ እሕመድ የክፍያ ጭማሪ የጠየቁ ወታደሮችን አነጋገሩ፣ አንድነት እንዲጠነክር ጥሪ አቀረቡ፣ የድንበር ጥበቃ ባለማኖሩ ኤርትራውያን ወደ ኢትዮጵያ እየጎረፉ መሆናቸው ተገለፀ፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5