የዩናይትድ ስቴትስ ፕረዚዳንት ባራክ ኦባማ ዛሬ ከጃፓኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ሺንዞ አቤ ጋር በሄሮሽማ መታሰብያ የሰላም መናፈሻ ገብተው በመዘወወር ታሪክ ሰርተዋል

Your browser doesn’t support HTML5

የዩናይትድ ስቴትስ ፕረዚዳንት ባራክ ኦባማ ዛሬ ከጃፓኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ሺንዞ አቤ ጋር ሆነው ወደ ሂሮሽማ መታሰብያ የሰላም መናፈሻ ገብተው በመዘወወር ታሪክ ሰርተዋል። ሂሮሺማ እ.አ.አ. በ 1945 ዓ.ም ሁለተኛው የአለም ጦርነት በተካሄበበት ወቅት ነሀሴ ስድስት ቀን ላይ በአሜሪካ የኦቶሚክ ቦብም የወደመች ከተማ ናት።