ፕሬዝዳንት ባራክ ኦባማ በቦልቲሞር ከተማ በሚገኝ መስጊድ ያደረጉት ንግግር

Your browser doesn’t support HTML5

የዩናይትድ ስቴትሱ ፕሬዝዳንት ባራክ ኦባማ በአስተዳደር ዘመናቸው የመጀመሪያው የሆነውን በአንድ የዩናይትድ ስቴትስ መስጊድ በሚያደርጉት ጉብኝት የቦልትሞር የሙስሊም ማኅበረሰብ በተባለ ተቋም የእስልምና እምነት ተከታይ ከሆኑ አሜሪካውያን ጋር ተገናኝተው ይነጋገራሉ።