በቅርቡ በኮንድ ፖስቱ ትዛዝ በባህርዳር ከተማ ታሥረው የነበሩ 19 ትጠርጣሪዎች ዛሬ ረፋዱ ላይ መፈታታቸው ታወቀ፡፡
አዲስ አበባ —
በቅርቡ በኮንድ ፖስቱ ትዛዝ በባህርዳር ከተማ ታሥረው የነበሩ 19 ትጠርጣሪዎች ዛሬ ረፋዱ ላይ መፈታታቸው ታወቀ፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ ሠማያዊ ፓርቲ የአዲሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ንግግር በተግባር እንዲተረጎም፣ የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጁ እንዲነሳና በተለያዩ እሥር ቤቶች የሚገኙ የህሊና እና የፖለቲካ እሥረኞች እንዲፈቱ ጠይቀዋል፡፡
የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
ዐሥራ ዘጠኝ የባህርዳር ታሳሪዎች ተፈቱ